እምነትህን ከቁርአንና ከሐዲስ :ክፍል አንድ :አላህ (ሱ .ወ) ባርያዎች ዘንድ ያለው መብት (አላህ በባርያዎች ላይ የደርገው ግዴታ

እምነትህን ከቁርአንና ከሐዲስ :ክፍል አንድ :አላህ (ሱ .ወ) ባርያዎች ዘንድ ያለው መብት (አላህ በባርያዎች ላይ የደርገው ግዴታ

በአጭሩ ማሳወቅ

ይህንን ሙዳራ ስለ : እምነትህን ከቁርአንና ሐዲስ ያዝ በሚል ርዕስ ያደርገው ሙሃዳራ ነው በዝህ ሙሃዳራ አቂዳ (እምነት) ማለት በጣም ለሰው ልግጅ መሰራታዊ ከሆኑ ነገሮች አንዱ በመሆኑ እምነትን (አቂዳ )ከቁርአንና ሐዲስ መያዝ ይገባል ::በዚህ ሙሃዳራ :አላህ (ሱ .ወ )ባርያዎች ዘንድ ያለው መብት (አላህ በባርያዎች ላይ የደርገው ግዴታ በማለት ዳኢው ሰፋ ያለ ገለፃ ያደረገበት ሙሃዳራ ነው

Download
ሰለዚህ ድረ-ገፅ ለአስተባባሪው አስተያየት ላክ