(1) ቁረይሽን ለማላመድ (ባለዝሆኖቹን አጠፋ)፡፡
(2) የብርድና የበጋን ወራት ጉዞ ሊያላምዳቸው ይህንን ሠራ፡፡
(3) ስለዚህ የዚህን ቤት (የከዕባን) ጌታ ይግገዙ፡፡
(4) ያንን ከረኃብ ያበላቸውን ከፍርሃትም ያረካቸውን (ጌታ ያምልኩ)፡፡