106 - Quraish ()

|

(1) ቁረይሽን ለማላመድ (ባለዝሆኖቹን አጠፋ)፡፡

(2) የብርድና የበጋን ወራት ጉዞ ሊያላምዳቸው ይህንን ሠራ፡፡

(3) ስለዚህ የዚህን ቤት (የከዕባን) ጌታ ይግገዙ፡፡

(4) ያንን ከረኃብ ያበላቸውን ከፍርሃትም ያረካቸውን (ጌታ ያምልኩ)፡፡