(1) በጊዜያቱ እምላለሁ፡፡
(2) ሰው ሁሉ በእርግጥ በከሳራ ውስጥ ነው፡፡
(3) እነዚያ ያመኑትና መልካሞችን የሠሩት፣ በእውነትም አደራ የተባባሉት፣ በመታገስም አደራ የተባባሉት ብቻ ሲቀሩ፡፡