103 - Al-Asr ()

|

(1) በጊዜያቱ እምላለሁ፡፡

(2) ሰው ሁሉ በእርግጥ በከሳራ ውስጥ ነው፡፡

(3) እነዚያ ያመኑትና መልካሞችን የሠሩት፣ በእውነትም አደራ የተባባሉት፣ በመታገስም አደራ የተባባሉት ብቻ ሲቀሩ፡፡