(1) እኛ በጣም ብዙ በጎ ነገሮችን ሰጠንህ፡፡
(2) ስለዚህ ለጌታህ ስገድ፤ (በስሙ) ሰዋም፡፡
(3) ጠይህ (የሚጠላህ) እርሱ በእርግጥ (ዘሩ) የተቆረጠው ነው፡፡