- አል-ቁርኣን አል-ካሪም
- አል-ሱና
- አል-ዓቂዳ
- አል- ተውሂድ
- አል-ዕባዳ
- እስላም
- ኢማን
- የኢማን ጥያቄዎች
- አል-ኢሕሳን
- አል-ኩፍር
- አል-ንፋቅ
- አል-ሽርክ (መጋራት )
- በዲን አዲስ ፈጠራ (ብድዓ)
- ሷሃባና የነብያችን ቤተሰቦች
- አል-ተዋሱል
- የአውልያእ ካራምና ወሊይነት
- ጅን(አል-ጅን )
- አል-ወላእ ወል ባራእ
- አህሉ ሱና ወል-ጃማዓ
- እምነቶችና ሃይማኖቶች
- ቡድኖች
- ወደ እስላም ራስቸዉን የምያስጠጉ (የምቃረቡ ) ቡድኖች
- በአሁኑ ሰዓት የሉት የመዝሃብ አቅጣጫዎች (አመለካከቶች )
- ፍቅህ
- ዕባዳዎች
- አል -ሙዓማላት
- መሀላ እና ስለት
- ቤተሰብ
- ሕክምና መታከምና በሸሪዓ የተፈቀዱ ሩቅያዎች
- ብግቦች መጠጦች
- ወንጀሎች
- ፍትህ
- ጂሀድ
- ከክስተቶች ጋር ተያያዥ የሆነ ፊቅህ
- የአነስተኞች ፍቅህ
- ሸሪዓ ፖሊሲ (ህጎች)
- የፍቅህ መዝኃቦች
- አል-ፋታዋ
- ኡሱል አል-ፍቅህ
- የፊቅህ ኪታቦች
- ትሩፋቶች
- የዓረብኛ ቋንቋ
- አማርኛ
- አማርኛ አዘጋጅ : አብዱል አዚዝ ቢን አብዳላ ቢን ባዝ
ትክክለኛ ዐቂዳ እና ተቃራኒው እንዲሁም እስልምናን የሚያፈርሱ ነገሮች
- አማርኛ
- አማርኛ
- አማርኛ
- አማርኛ
- አማርኛ
አስፈላጊ ትምህርት ለሰፊው ህዝብ መትን: በአማርኛ ቋንቋ የተዘጋጀ መፅሀፍ አዘጋጅ: ዶክተር ሀይሰም ሰርሀን ይህ መፅሀፍ በኢማም ኢብኑ ባዝ –አላህ ይዘንላቸው– የተዘጋጀው የአስፈላጊው ትምህርት ለሰፊው ህብብ መትን ማብራሪያ ሲሆን በውስጧ ሰፊው ማህበረሰብ ማወቅ የሚገባውን ፊቅሓዊ፤ እምነታዊና አካሄዳዊ ህግጋት ጋር ተያያዥ የሆኑ ብዙ እውቀቶችን ያሰባሰቡባት ነች። አዘጋጁም በሚያምር መልኩ በሰንጠረዥና ክፍልፋዮች በማዘጋጀት ፤ አጠቃላያዊ ግብና ጥቅል ትርጉሞችን በመጥቀስ፤ ከእያንዳንዱ ንኡስ አረፍተነገር በኃላ ጥያቄዎችንና ፈተናዎችን በማከል አጭር ያልሆነና መጠቀስ ያለበት ያላስቀረ፤ አሰልቺ በሆነ መልኩም ባልረዘመ ሁኔታ አዘጋጅቶታል።
- አማርኛ
- አማርኛ አዘጋጅ : ቢዙ ዑላማዎች
A summarized book that contains the most important matters that a Muslim needs in his life, from Quran, tafsir, fiqh rulings, beliefs, virtues ...etc. And the book is in 2 parts: The first part includes the three last Ajza of the Quran with its tafsir from "Zubdat At-Tafsir" by shaikh Muhammad Al-Ashqar. The second part contains rulings that concern the Muslim, which includes: Rulings of Tajwid - 62 questions in aqeedah - A calm dialogue on Tawhid - Rulings of Islam (Testimony of faith, purification, prayer, zakat, hajj) - Miscellaneous points of benefit - Ruqya - Du’a - Adhkar - 100 acts of virtue - 70 forbidden matters - Illustrated description of wudu and prayer - The journey of eternity.
- አማርኛ
- አማርኛ
- አማርኛ አዘጋጅ : መሐመድ ቢን ሳልህ አል ኡሰይምን አዘጋጅ : መሐመድ ጅማል ሙክታር አዘጋጅ : ጀማል ሙሐመድ አህመድ (አቡራፊዕ) ትሩጓሜ : መሐመድ ጅማል ሙክታር ደግሞ ማረም : ጀማል ሙሐመድ አህመድ (አቡራፊዕ)
ይህ መጽሃፍ 6ቱን የእምነት መሰረቶች ትምህርት የያዘ ነው
- አማርኛ
- አማርኛ
- አማርኛ
- አማርኛ
- አማርኛ
ሶስቱ የቀብር ጥያቄዎች፣ አራቱ መሰረታዊ ህግጋትና የእስልምና አፍራሾች በአማርኛ ቋንቋ የተዘጋጀ መፅሀፍ አዘጋጅ: ዶክተር ሀትሰም ሰርሀን ሲሆን በውስጡ:– ሀ– ሶስቱ የቀብር ጥያቄዎች: ምርጥ አጭር መልእክት ስትሆን በሰው ልጅ ላይ ማወቁ ግዴታ የሆኑና በቀብሩ ውስጥ ስለእርሷ የሚጠየቅባቸው መሰረቶችን፤ የበእርሷ አላህ ያዘዘባቸውን የአምልኮ አይነቶችንና የእስልምና ሀይማኖትን እርከኖች አካታ ይዛለች። ለ– አራቱ መሰረታዊ ህግጋት የተውሂድን መሰረታዊ ህግጋትና እርሱን ማሳወቅንና አጋሪያን (ሙሽሪኮች) ሚንጠለጠሉባቸው የሆኑ አንዳንድ ማምታቻዎችን ከነመልሶቻቸው አካታ የያዘች እጥር ምጥን ያለች መልእክት ናት። ሐ– የእስልምና አፍራሾች (ነዋቂድ አልኢስላም) አጭር መልእክት ሲሆን በውስጧ በእስልምና ሀይማኖት በአደገኝነት የከፉ የሆኑ የተወሰኑ ነጥቦችን አደገኛ ከመሆናቸው ጋር ሊከሰትና ሊፈፀሙ የሚችሉ በመሆናቸው ሙስሊሙ በእራሱ ላይ እንዲፈራና ጥንቃቄ እንዲያደርግ የሚያስችሉ ነጥቦችን አካታ ይዛለች። አዘጋጁም በሚያምር መልኩ በሰንጠረዥና ክፍልፋዮች በማዘጋጀት ፤ አጠቃላያዊ ግብና ጥቅል ትርጉሞችን በመጥቀስ፤ ከእያንዳንዱ ንኡስ አረፍተነገር በኃላ ጥያቄዎችንና ፈተናዎችን በማከል አጭር ያልሆነና መጠቀስ ያለበት ያላስቀረ፤ አሰልቺ በሆነ መልኩም ባልረዘመ ሁኔታ አዘጋጅቶታል።
- አማርኛ
- አማርኛ
- አማርኛ አዘጋጅ : ሳልህ ቢን ፎውዛን አል ፎውዛን ደግሞ ማረም : ጀማል ሙሐመድ አህመድ (አቡራፊዕ)
ይህ ኪታብ ከነቢዩ (ሰለላሁ ዐለይህ ወሰለም)ተላላቅ ሀዲሶች አንዱ የሆነውን የጅብሪል ሀዲስ ጠቅለል አድርጐ ይዟል። ተጨማሪ ማብራርያም ያክልበታል።