103 - Al-Asr ()

|

(1) 1. በጊዜ እምላለሁ፤

(2) 2. ሰው ሁሉ በእርግጥ በኪሳራ ውስጥ ነው::

(3) 3. እነዚያ በአላህ በትክክል ያመኑትና መልካሞችን የሰሩ፤ በእውነትም ላይ አደራ የተባባሉ፤ በመታገስም ላይ አደራ የተባባሉ ብቻ ሲቀሩ::