(1) 1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ! እንዲህ) በል፡ -እርሱ አላህ አንድ ብቻ ነው::
(2) 2.አላህ የሁሉ ነገር መጠጊያ ነው::
(3) 3.አልወለደም፤ አልተወለደምም::
(4) 4. ለእርሱም አንድም ብጤ የለዉም።