112 - Al-Ikhlaas ()

|

(1) 1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ! እንዲህ) በል፡ -እርሱ አላህ አንድ ብቻ ነው::

(2) 2.አላህ የሁሉ ነገር መጠጊያ ነው::

(3) 3.አልወለደም፤ አልተወለደምም::

(4) 4. ለእርሱም አንድም ብጤ የለዉም።