(1) 1.(መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ! እንዲህ) በል፡ -በተፈልቃቂው ጎህ (በአል-ፈለቅ) ጌታ እጠበቃለሁ፤-
(2) 2.ከፈጠረው ፍጡር ሁሉ ክፋት::
(3) 3.ከሌሊትም ክፋት በጨለመ ጊዜ፤
(4) 4. በቋጠሮዎች ላይ ተፊዎች ከሆኑት ደጋሚ ሴቶችም ክፋት፤
(5) 5. ከምቀኛም ክፋት፤ በተመቀኘ ጊዜ (በአሏህ) -እጠበቃለሁ- በል::