113 - Al-Falaq ()

|

(1) 1.(መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ! እንዲህ) በል፡ -በተፈልቃቂው ጎህ (በአል-ፈለቅ) ጌታ እጠበቃለሁ፤-

(2) 2.ከፈጠረው ፍጡር ሁሉ ክፋት::

(3) 3.ከሌሊትም ክፋት በጨለመ ጊዜ፤

(4) 4. በቋጠሮዎች ላይ ተፊዎች ከሆኑት ደጋሚ ሴቶችም ክፋት፤

(5) 5. ከምቀኛም ክፋት፤ በተመቀኘ ጊዜ (በአሏህ) -እጠበቃለሁ- በል::