111 - Al-Masad ()

|

(1) 1. የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ፤ (ጠፉ)፤ እርሱም ጠፋ።

(2) 2.ገንዘቡም ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመዉም

(3) 3.የመንቀልቀል ባለቤት የሆነችን እሳት በእርግጥ ይገባል::

(4) 4.ሚስቱም ትገባለች፤ እንጨት ተሸካሚዋ።

(5) 5.በአንገቷ ላይ የጭረት ገመድ ያለባት ስትሆን ትገባለች::